news-header-image

የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር የቦርድ አባላትን መረጠ

የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር የቦርድ አባላትን መረጠ

Mar 18, 2025

2 Minutes read

የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር የቦርድ አባላትን መረጠ


የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህር የካቲት 22/2017 ዓ.ም በግዮን ሆቴል ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ የቦርድ አባላትን መርጧል፡፡

ማህበሩ ባለፈው ዓመት የተሰሩ ስራዎች በማህበሩ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን እንዲሁም የኦዲት ሪፖርት በአቶ ታምብዞት ምንውዬ ቀርቦ ጸድቋል።

በማህበሩ መተዳደሪያ ደምብ መሰረት ጊዜያቸውን ያጠናቀቁ ቦርድ አባላትን በአዲስ ተክቷል፡፡

በዚህ መሰረት ከነባር

1. ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን

2. አቶ የሺጥላ አሰፋ

3. ወ/ሮ እየሩሳለም እንዳለ እና

4. ወ/ሮ ብሌን አያና

በቀጣይነት ማህበሩን እንዲመሩ የተወሰነ ሲሆን


አዲስ የተመረጡት

1. አቶ ዮናኤል ታዲዮስ

2. ወ/ሮ ሰናይት በዙ

3. ደ/ር ምህረት ገ/ማሪያም

እንዲሁም በተጠባባቂነት

1. አቶ ናሆም አለማየሁ

2. አቶ ሀብታሙ ዮሴፍ

የተመረጡ ሲሆን በቁርጠኝነትና በቅንነት ማህበሩን እንደሚያገለግሉ ቃል ገብተዋል፡፡





logo

Your Source for Addis's Hotel Updates

logo

1250 Eye Street, N.W., Suite 1100

Washington, D.C. 20005

We are Members Of

Ethiopian Tourism Transformation Council

Ethiopian Industry Transformation Member

Entoto poly Technic College Technical Advisory Board

AHA 2025. All rights reserved